አንተ አላመሰግንም ብትል ዘማሪ ፍጡር ፈጠርኩብህ
#አንተ #አላመሰግንም #ብትል #ዘማሪ #ፍጡር #ፈጠርኩብህ ቅዱስ ያሬድ ሲታሰብ በሁላችን ኅሊና ውስጥ ወይም በሁላችንም ዕውቀት ውስጥ የሚመጣው ‹‹ዜማ›› የሚለው ቃል ነው፡፡ የቅዱስ ያሬድ ዝርዝር ታሪክና ያበረከተው ሰፊ አስተዋፅኦ በተወሰኑ ካህናትና ምእመናን ቢታወቅም በአብዛኛው ምእመናን ዘንድ … [Read more…]
#አንተ #አላመሰግንም #ብትል #ዘማሪ #ፍጡር #ፈጠርኩብህ ቅዱስ ያሬድ ሲታሰብ በሁላችን ኅሊና ውስጥ ወይም በሁላችንም ዕውቀት ውስጥ የሚመጣው ‹‹ዜማ›› የሚለው ቃል ነው፡፡ የቅዱስ ያሬድ ዝርዝር ታሪክና ያበረከተው ሰፊ አስተዋፅኦ በተወሰኑ ካህናትና ምእመናን ቢታወቅም በአብዛኛው ምእመናን ዘንድ … [Read more…]
+✝” አቡነ ሃብተ ማርያም ጻድቅ “✝+ =>እኒህ ጻድቅ የሃገራችን ኮከበ ገዳም ናቸው:: “ጽድቅና ትሩፋት እንደ ሃብተ ማርያም” እንዲሉ አበው:: ባሕር ከሆነ ጣዕመ ሕይወታቸው ጥቂቱን ለበረከት እንካፈል:: +ጻድቁ መካነ ሙላዳቸው ሽዋ … [Read more…]
1/ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አይኑርህ። (ዘፀ 20÷1_6)2/ የ አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ። ( ዘፀ 20÷7)3/ በባልንጀራህ ላይ በሀሰት አትመስክር። (ዘፀ 20÷8)4/ የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ። ( ዘፀ 20 … [Read more…]
ጥር 19 ወርሐዊ የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል መታሰቢያ ቀን የተከበሩት አባት እንዲህ ብለው ጠየቁ፤ መላእክት እንደ ሰው የሚታጠፍ እና የሚዘረጋ እግረ ሥጋ የላቸውም፤ ታዲያ መላኩ ቅ/ገብርኤል እኔ በእግዚአብሔር ፊት “የምቆመው” ገብርኤል … [Read more…]
ጥር ፳፩ የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት (አስተርእዮ ማርያም) በቀሲስ ኃይለኢየሱስ ተመስገን ” አስተርእዮ ማርያም “ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን … [Read more…]
An Introduction to Orthodox Spirituality George C. Papademetriou Introduction The sources of Orthodox spirituality are the Holy Scriptures, sacred Tradition, the dogmatic definitions of the Ecumenical Synods, and the spiritual … [Read more…]
ነቢዩ ኤልያስ በገለአድ አውራጃ በቴስብያ፣ በእግዚአብሔር ትእዛዝና ሕግ ጸንተው ይኖሩ ከነበሩ ጻድቃን ወላጆቹ ከሌዊ ወገን ከሚኾን አባቱ ከኢያሴንዩ እና ከእናቱ ቶና ታኅሣሥ ፩ ቀን ተወለደ፡፡ በተወለደ ጊዜም እግዚአብሔር ከእናቱ ማኅፀን … [Read more…]
ገድለ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በቪዲዮ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ለዓለምም ሆነ ለሀገራችን ፈርጀ ብዙ በሆነ መንፈሳዊ እንዲሁም ማህበራዊ ፋይዳ ያላቸው የስልጣኔ በር ከፋች የሆኑ አባቶች የነበሯትና አሁንም ያሏት ቤተክርስቲያን ናት፡፡ ከነዚህ ታላላቅ … [Read more…]